ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለአምስት መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ
ዲ.ዩ፤ ጥር 1/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ጥር 01/2016 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ተገቢውን መስፈርት አሟልተው ተገኝተዋል ያላቸውን አምስት መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት (Associate professor) ማዕረግ አካዳሚክ ደረጃ ዕድገት (promotion) ሰጥቷል።
ዲ.ዩ፤ ጥር 1/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ጥር 01/2016 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ተገቢውን መስፈርት አሟልተው ተገኝተዋል ያላቸውን አምስት መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት (Associate professor) ማዕረግ አካዳሚክ ደረጃ ዕድገት (promotion) ሰጥቷል።
ዲ.ዩ፤ ጥር 1/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምርና ስልጠና ተቋም ከኢትዮጵያ ሴቶች ቡና አልሚ ገበሬዎች ማህበር (Women in coffee Ethiopia ) ጋር በመተባበር በቡና ምርት ዙሪያ ለሴት ቡና አልሚ ገበሬዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው።
ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 28/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል አስተዳደር ከህሙማና ሰራተኞች ጋር የገና በዓልን በድምቀት አክብረዋል።
ዲ.ዩ፣ ታህሳስ 25/2016 ዓ.ም. (ህ.ዓ.ግ)፣ የመቻቻልና የአብሮነት ቀንን ምክኒያት በማድረግ በስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን የተመራ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ሁለገብ ስታዲየም ተከናውኗል።
ዲ.ዩ፤ ታሕሳስ 19/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በጌዴኦ ዞን ከሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ የኬሚስትሪ መምህራን በኬሚስትሪ ቨርቹዋል ቤተ ሙከራ ዙርያ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ታሕሳስ 17/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከጌዴኦ ዞንና ከአጎራባች ሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ ለተውጣጡ ወጣቶች በስነ-ተዋልዶ ጤና ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተልዕኮ ልየታውን መሰረት አድርጎ እየሰራ እንደሆነ የተገለጸው የተልዕኮ ልየታ ትግበራ ስትራቴጂው ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ቀርቦ በተገመገመበት ወቅት ነው።
ዲ.ዩ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታል ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በስፔሻሊስት ሀኪሞች አማካኝነት ሙያዊ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ.)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) ጋር በመተባበር በዲላ ዩኒቨርሲቲ ነጻ የሕግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ለሚሰሩ የሕግ ባለሙያዎች እና በሕግ ት/ቤት ለሚማሩ የሕግ ተማሪዎች በመሬት ሕግ፣ በውርስ ሕግ፣ በቤተሰብ ሕግና በፍትሐ ብሔር ስነ-ስርዓት ሕግ ላይ ለሦስት ቀናት የቆየ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኢንፎርማቲክስ ት/ቤት በቴክኖሎጂ ዙሪያ ሴሚናር ባዘጋጀበት ወቅት በኮምፒውተር ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ ተሰርቶ የቀረበው ተማሪዎችን ሊያግዝ የሚችል “Virtual Assitance (chatbot )” በትምህርት ክፍሉ እውቅናን አግኝቷል።