ወደ ቀድሞ የእውቀት ቤትዎ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመምጣት በሚከተለው ሊንክ ይመዝገቡ!
#Alumni_Forum #Register_Now
ወደ ቀድሞ የእውቀት ቤትዎ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመምጣት በሚከተለው ሊንክ ይመዝገቡ!
#የመመዝገቢያ_Link:
https://forms.office.com/r/EXc4rmXFYB
#Alumni_Forum #Register_Now
ወደ ቀድሞ የእውቀት ቤትዎ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመምጣት በሚከተለው ሊንክ ይመዝገቡ!
#የመመዝገቢያ_Link:
https://forms.office.com/r/EXc4rmXFYB
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት
የካቲት 15/2017 ዓ.ም
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
Faculty members, stakeholders, postgraduate students, and research councils attended a two-day research validation workshop held on the 19th and 20th of December 2017. The workshop was organized by the Research, Publication, Ethics, and Dissemination Directorate Office….
The 6th Science Week Symposium at Dilla University, themed “Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation,” was a significant event aimed at addressing the transformative potential of AI and robotics in various sectors.
Dilla University and Nanjing University of Information Science and Technology have signed Memorandum of Understanding to work in collaboration in the area of Climate Science.
ዲ.ዩ፤ ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለው “የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ” የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የችግኝ ተከላ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በአራቱም ግቢዎች ከማለዳ ጀምሮ ተከናውኗል፡፡
ችሮታው አየለ (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ 600 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል እንደ ሀገር እቅድ ተይዞ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው፤ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብም ይህንን ዕቅድ ለማሳካት በአራቱም ግቢዎች የአረንጓዴ አሻራ የማኖር ስራ ማከናዎናቸውን ገልጸዋል።
ዲ.ዩ. ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ነሐሴ11/2016 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን ማጠቃለያ የቅድመ 1ኛ ክፍል ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 2,356 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቋል።
የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል
ከአፍታ ቆይታ በኃላ በዝርዝር ዜና እንመለሳለን