Dilla University

Dilla University
ዲላ ዩኒቨርሲቲ

Green University, Sustainable Future

News
ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት በይፋ ተጀመረ

ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት በይፋ ተጀመረ

ለአርሶ አደሮች የቡና ችግኝ ተሰራጨ

ለአርሶ አደሮች የቡና ችግኝ ተሰራጨ

Dilla University and ReWork Inc. Sign MOU to work in collaboration.

Dilla University and ReWork Inc. Sign MOU to work in collaboration.

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ስቴም” ማዕከል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልኡካን ተጎበኘ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ስቴም” ማዕከል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልኡካን ተጎበኘ

በቡሌ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘር ድንች ስርጭት ተካሄደ

በቡሌ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘር ድንች ስርጭት ተካሄደ

“በገበያው ላይ ተወዳዳሪና በሙያቸው ተፈላጊ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት መምህራን የማይተካ ሚና ይጫወታሉ!”ዶ/ር ታምራት በየነ

“በገበያው ላይ ተወዳዳሪና በሙያቸው ተፈላጊ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት መምህራን የማይተካ ሚና ይጫወታሉ!”ዶ/ር ታምራት በየነ

በዛሬው እለትም የተሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ለአርሶ አደሮች ተሰራጩ

በዛሬው እለትም የተሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ለአርሶ አደሮች ተሰራጩ

ለመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባለሙያዎች ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጠ

ለመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባለሙያዎች ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጠ

የመምህራንን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ

የመምህራንን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ

የተሻሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ስርጭት ተካሄደ

የተሻሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ስርጭት ተካሄደ

Top News

ዲ.ዩ፦ መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ ዲላ ዩኒቨርሲቲ እና መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ነው የተፈራረሙት።
በዛሬው እለት የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ በትምህርት እና በምርምር ዘርፍ ዓለማቀፋዊ ትብብርን ለማጠናከር እድል የሚፈጥር ነው።
የጋራ መግባቢያ ሰነዱ የሁለቱን ተቋማት ተጠቃሚነት ሊያረጋግጡ በሚችሉ ሳይንሳዊ፣ ቴክኖሎጂያዊ፣ ትምህርታዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ነው። በዚሁ መሰረት የጋራ መግባቢያ ሰነዱ ለምርምርና ለመማር ማስተማር አብሮ ለመስራት፣ በተለያዩ ፕሮጄክቶች እና ኮርሶች የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ለመለዋወጥ፣ ምርምሮችን በጋራ ለማከናወን እና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ኮንፍረንሶችን እና ሴሚናሮችን ለማዘጋጀት ያስችላል።
የጋራ መግባቢያ ሰነዱን የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር) እና የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አህመድ ከሊል (ዶ/ር) በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተፈራርመዋል።


Memorandum of cooperation is signed between Dilla university and Madda Walabu university
Dilla University and Madda Walabu University enter into this Memorandum of Cooperation in order to promote international cooperation in education and research.
Both Universities agree to establish and encourage mutually beneficial scientific, technological, educational, and other relations.
The agreement entails exchange of faculty/academic staff members for the purpose of research, teaching, and the presentation of special courses in their fields of specialization, Student study programs exchange and establishment of joint research programs and Organization of conferences, seminars, and symposia of mutual interest to the institutions.
This memorandum of cooperation is signed by Dr. Chirotaw Ayele, president of Dilla University and Dr Ahmed Kelil, President of Madda welabu University.
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ፤
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://www.t.me
website: https://www.du.edu.et
Email: https://www.pirdir@du.edu.et

gtadmin