Dilla University

News
Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Green University, Sustainable Future

Top News

አይነስውራን ተማሪዎች ተስማሚ መሠረታዊ የኮምፒውተር ስልጠና (Jaws) እየተሰጠ ነው

ዲ.ዩ የካቲት 30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ድጋፍ ማዕከል ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በድምጽ አማካኝነት በሚሰጥ ትዕዛዝ ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችልና ለአይነስውራን ተስማሚ የሆነ (Job Access With Speech) የኮምፒውተር መተግበሪያ እና የብሬል ማንበብና መጻፍ ክህሎት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡

Top News

“በቡና ዘርፍ ላይ አበረታች ውጤት ለማምጣት የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ በመተባበር ውጤታማ ስራ መስራት ይችላሉ” ዶ/ር ችሮታው አየለ።

የካቲት 28/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ) ፦ በቡና ዘርፍ ላይ አበረታች ውጤት ለማምጣት የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ በመተባበር ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚችሉ የገለጹት “የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ለኢትዮጵያ ቡና ኢንዱስትሪ ሽግግር” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ባለው 4ኛው የቡና ሲምፖዚየም ላይ ንግግር ያደረጉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ችሮታው አየለ ናቸው።

Top News

አራተኛው ሀገር አቀፍ የቡና ሲምፖዚየም ሊካሄድ ነው

ዲ.ዩ፤ የካቲት 26/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን እና ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡና ማህበር ጋር በመተባበር “የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ለኢትዮጵያ የቡና ኢንዱስትሪ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል አራተኛውን ሀገር አቀፍ የቡና ሲምፖዚየም የፊታችን ሐሙስ የካቲት 28/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ካፒታል ኢንተርናሽናል ሆቴል ያካሂዳል።

Top News

በፕሮጀክት ዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ የካቲት 17/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በዲላ ከተማ ለሚገኙ አካል ጉዳተኛ ማሕበራት አባላት በፕሮጀክት ዕቅድ አዘገጃጀት ዙርያ ስልጠና ተሰጥቷል።

Top News

በቡና አዘገጃጀት እና ጥራት ምርመራ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ የካቲት 17/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በቡና አዘገጃጀትና ጥራት ምርመራ ላይ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ ሕብረት ስራ ማሕበራት የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል።

Prime News Top News

ዲላ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና ጤና ሳይንስ፣ በኪነ-ህንፃ ምህንድስና እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

ዲ.ዩ፤ የካቲት 16/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና (Medicine) ትምህርት ክፍልን ጨምሮ በሌሎች አምስት ትምህርት ክፍሎች፣ ከቴክኖሎጂና ምህንድስና ኮሌጅ በኪነ-ህንፃ ምህንድስና (አርክቴክቸር) ትምህርት ክፍል፣ እንዲሁም በተለያዩ የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል።

Top News

ዲላ ዩኒቨርሲቲ 434 ተማሪዎችን በነገው እለት ያስመርቃል

ዲ.ዩ:- የካቲት 15 /2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ሲያስምራቸው የቆዩ 434 ተማሪዎችን በነገው እለት ያስመርቃል። የዩኒቨርሲተው ሴኔት ጉባዔ በዛሬው እለት ባደረገው ስብሰባ የእጩ ምሩቅ ተማሪዎችን ውጤት አጽድቋል።

Top News

ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎችና በመሰረታዊ የቤተ ሙከራ አተገባበር ዙርያ ስልጠና ተሰጠ፤

ዲ.ዩ፤ የካቲት 13/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎችና በመሰረታዊ የቤተ ሙከራ ጥራት አተገባበር ዙሪያ ከይርጋጨፌ፣ ቡሌና ገደብ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ለተውጣጡ የጤናና የሕክምና ቤተ ሙከራ ባለሙያዎች ስልጠና መሰጠቱን ተገልጿል።