Dilla University

News
Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

Call For Research Propossals

Call For Research Propossals

Upcoming Event

Upcoming Event

Dilla University signed MOU with Nanjing University to work in partnership

Dilla University signed MOU with Nanjing University to work in partnership

Call for Application: Workshop on Direct Marketing atHSWT & HdbL – Germany

Call for Application: Workshop on Direct Marketing atHSWT & HdbL – Germany

Call For Papers

Call For Papers

Join us for a colloquium on an important topic that intersects cultural heritage and Development

Join us for a colloquium on an important topic that intersects cultural heritage and Development

Green University, Sustainable Future

Top News

ነጻ የሕግ አገልግሎት ለሚሰጡ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፤

ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ.)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) ጋር በመተባበር በዲላ ዩኒቨርሲቲ ነጻ የሕግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ለሚሰሩ የሕግ ባለሙያዎች እና በሕግ ት/ቤት ለሚማሩ የሕግ ተማሪዎች በመሬት ሕግ፣ በውርስ ሕግ፣ በቤተሰብ ሕግና በፍትሐ ብሔር ስነ-ስርዓት ሕግ ላይ ለሦስት ቀናት የቆየ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

Top News

ተማሪዎችን በተለያየ መልኩ ማገዝ የሚችል ‘Chat bot’ መሰራቱ ተገለጸ

ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኢንፎርማቲክስ ት/ቤት በቴክኖሎጂ ዙሪያ ሴሚናር ባዘጋጀበት ወቅት በኮምፒውተር ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ ተሰርቶ የቀረበው ተማሪዎችን ሊያግዝ የሚችል “Virtual Assitance (chatbot )” በትምህርት ክፍሉ እውቅናን አግኝቷል።

Top News

በስነ ምግባር መመሪያ ዙሪያ ለአዲስ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ ሕዳር 30/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎችን በሰላም ተቀብሎ አጠናቆ በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ስነ-ምግባር (ዲሲፕሊን) መመሪያ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠቱ ተገልጿል።

Top News

ለሴት መምህራን ሲሰጥ የቆየው የሥራ ፈጠራ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ፤

ዲ.ዩ፤ ህዳር 30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከኢንተርፕሩነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በአለም አቀፍ ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ በሀገራችን ኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ ያለውን “መቼም የትም በምንም ሁኔታ ፆታዊ ጥቃትን ዝም አንበል” በሚል መሪ ሃሳብ ለተከታታይ 6 ቀናት የሚከበረው የነጭ ሪቫን ቀንን በማስመልከት ለተቋሙ ሴት መምህራን ሲሰጥ የቆየው የሥራ ፈጠራ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል።