Dilla University

Dilla University
ዲላ ዩኒቨርሲቲ

Green University, Sustainable Future

News
ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት በይፋ ተጀመረ

ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት በይፋ ተጀመረ

ለአርሶ አደሮች የቡና ችግኝ ተሰራጨ

ለአርሶ አደሮች የቡና ችግኝ ተሰራጨ

Dilla University and ReWork Inc. Sign MOU to work in collaboration.

Dilla University and ReWork Inc. Sign MOU to work in collaboration.

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ስቴም” ማዕከል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልኡካን ተጎበኘ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ስቴም” ማዕከል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልኡካን ተጎበኘ

በቡሌ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘር ድንች ስርጭት ተካሄደ

በቡሌ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘር ድንች ስርጭት ተካሄደ

“በገበያው ላይ ተወዳዳሪና በሙያቸው ተፈላጊ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት መምህራን የማይተካ ሚና ይጫወታሉ!”ዶ/ር ታምራት በየነ

“በገበያው ላይ ተወዳዳሪና በሙያቸው ተፈላጊ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት መምህራን የማይተካ ሚና ይጫወታሉ!”ዶ/ር ታምራት በየነ

በዛሬው እለትም የተሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ለአርሶ አደሮች ተሰራጩ

በዛሬው እለትም የተሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ለአርሶ አደሮች ተሰራጩ

ለመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባለሙያዎች ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጠ

ለመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባለሙያዎች ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጠ

የመምህራንን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ

የመምህራንን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ

የተሻሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ስርጭት ተካሄደ

የተሻሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ስርጭት ተካሄደ

Top News

ዲ.ዩ፤ ሕዳር 28/2016ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ላለፉት አራት አመታት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት ሁነው ሲያገለግሉ የነበሩት ዮናስ ሰንዳባ (ዶ/ር) የሽኝት ፕሮግራም ተካሂዷል።

ችሮታው አየለ (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በሽኝት ፕሮግራሙ ላይ ባሰሙት ንግግር፤ ዶ/ር ዮናስ በሀላፊነት ባሳለፏቸው ጊዜያት በታታሪነት፣ በቅንነትና በበቂ እውቀትና ክህሎት ተቋሙን ማገልገላቸውን ጠቅሰው፤ ዩኒቨርሲቲውን ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ ላደረጉት አስተዋፅኦ በማመስገን በቀጣይም ከዩኒቨርሲቲው የቅርብ ቤተሰብ ሆነው ይቀጥላሉ ሲሉ ገልጸዋል።

ዶ/ር ዮናስ ሰንዳባ፣ ሽኝት የተደረገላቸው የቀድሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት፣ በበኩላቸው በተቋሙ በመምህርነትና በሀላፊነት በማገልገላቸው ኩራት እንደሚሰማቸው ገልጸው፤ በነበራቸው ቆይታ ዘርፈ ብዙ እውቀትና ልምድ እንዳካበቱ እንዲሁም የሀላፊነት ቆይታቸው የተሳካ የሆነው የአመራሩንና የግቢው ማሕበረሰብ ቀና ትብብርና ድጋፍ ታክሎበት መሆኑን አንስተዋል።

የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት የምስጋና ምስክር ወረቀትና የማስታወሻ ስጦታ ያበረከቱ ሲሆን፤ ዶ/ር ዮናስ ለተዘጋጀላቸው የሽኝት ፕሮግራም፣ ለተሰጣቸው የምስክር ወረቀትና የማስታወሻ ስጦታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

gtadmin