Dilla University

News
Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

Call For Research Propossals

Call For Research Propossals

Upcoming Event

Upcoming Event

Green University, Sustainable Future

Top News

ዲ.ዩ፤ ሰኔ 24/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በጌዴኦ ዞን በኦንላይን ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና በዛሬው ዕለት በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተሰጥቷል።
አቶ ዮናስ ተጠምቀ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ልዩ ረዳት፤ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ በሁለት መልኩ በወረቀትና በኦንላይን እንደሚሰጥ ገልጸው፤ በኦንላይን ለሚፈተኑ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኮሚኒቲ ትምህርት ቤት፣ ዶንቦስኮ እና ዳማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተፈታኞች በማሕበራዊ ሳይንስ ዘርፍ 424 ተማሪዎች በጠዋት መርሐ ግብር እንዲሁም በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 187 ተማሪዎች በከሰዓት መርሐ ግብር በአጠቃላይ 611 ተማሪዎች ሞዴል ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ መውሰዳቸውን ገልጸዋል።
አቶ በቀለ ወርቁ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አይ.ሲ.ቲ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በበኩላቸው፤ ባለፉት ዓመታት በኦንላይን የሚሰጡ ፈተናዎችን በመስጠት በቂ የቴክኖሎጂና የሰው አቅም መገንባቱን ጠቁመው፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀውን አንደኛውን ዙር ፈተና ወስደው ከፈተናው ስርዓት ትውውቅ አድርገው በዛሬው እለት ደግሞ በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀውን ሞዴል ፈተና በአግባቡ ሰርተው በቀጣይ ለሚሰጠው አገር አቀፍ ፈተና በቂ ልምድ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ፤
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://www.t.me
website: https://www.du.edu.et
Email: https://www.pirdir@du.edu.et