Dilla University

News
Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

Call For Research Propossals

Call For Research Propossals

Upcoming Event

Upcoming Event

Green University, Sustainable Future

Top News

ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 23/2016 (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ተጠሪ የሆኑ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤቶች የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ግምገማ መካሄዱ ተገልጿል።
አቶ መሳይ ፍቅ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ፤ ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ተጠሪ በሆኑ 13 ዳይሬክቶሬቶች በቀረበው የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እንዲሁም የ2017 በጀት አመት ዕቅድ ዙሪያ እያንዳንዱ የስራ ክፍል በአፈፃፀሙ ያሳያቸው ጠንካራ ጎኖች እንዳሉ ጠቅሰው በተለይ ከዚህ በፊት በፕሬዝዳንቱ የተቀመጠውን አቅጣጫ ተቀብለው አብዛኛው የሥራ ክፍሎች እንደየስራ ክፍሉ ባህሪ፣ እሴት የሚጨምሩ ስራዎች መስራታቸውን መመልከታቸውን ተናግረዋል።
አቶ መሳይ አክለውም በተወሰነ ደረጃ የበጀት እጥረቶች፣ የአንዳንድ ግብዓት እጥረቶች እና ደራሽ ተቋማዊ ስራዎች ደግሞ በተወሰነ ደረጃ በሙሉ አቅማቸው እንዳይፈፅሙ ተግዳሮት የሆኑባቸው ስራ ክፍሎችም ተለይተው በ2017 ዕቅዳቸው ላይ የማካካሻ እና እንዲሁም ልዩ ዕቅድ ማዘጋጀት እንደሚገባቸው አስተያየቶች መሰጠታቸውን አንስተዋል።
እያንዳንዱ የሥራ ክፍል ባቀረበው አፈፃፀም ግምገማ ላይ በ2016 በጀት ዓመት የታዩ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች ተለይተው የተነሱ ሲሆን፤ ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባና በጉድለት የተነሱ ጉዳዮችን ለማሻሻል እነዚህ ሁኔታዎች በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ የተቋሙን ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ በዕቅድ መካተታቸው ተገምግሞ ለአፈጻጸማቸው አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡
ዲላ ዩኒቨርሲቲ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


ለወቅታዊ መረጃዎች
Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://t.me/dprd9
website: https://www.du.edu.et
Email: pirdir@du.edu.et