Dilla University

News
Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

Green University, Sustainable Future

Top News

ዲ.ዩ የካቲት 30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ድጋፍ ማዕከል ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በድምጽ አማካኝነት በሚሰጥ ትዕዛዝ ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችልና ለአይነስውራን ተስማሚ የሆነ (Job Access With Speech) የኮምፒውተር መተግበሪያ እና የብሬል ማንበብና መጻፍ ክህሎት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
አቶ ዮናስ ተጠምቀ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ፤ ስልጠናው በተስማሚ መሠረታዊ የኮፒውተር እና በብሬል በማንበብ እና በመጻፍ ክህሎት ዙሪያ አይነስውራን እንዴት መጠቀም እንደሚገባቸው መሠረታዊ ጽንሰ ሐሳቦችን የሚቀስሙበት እንዲሁም ከቴክኖሎጂ ጋር ራሳቸውን በማቀራረብ ዕለት ተዕለት የሚሰሩበት እንዲሆን የተሳበ መሆኑን አስረድተዋል።
አባቡ ተሾመ (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ድጋፍ ማዕከል ዳይሬክተር በበኩላቸው፤ ስልጠናው አይነስውራን ተማሪዎች በነገ ስራቸው እና ሕይወታቸው ላይ ለውጥ ለማምጣት የሚረዳ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር የተዘጋጀ ስልጠና ነው ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል፤ አቶ ሰረቀ ብርሃን፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ትምህርት ክፍል መምህር፤ ተስማሚ መሠረታዊ የኮፒውተር ስልጠና (Jaws) ዙሪያ ስልጠና የሚሰጡ ሲሆን፤ አባቡ ተሾመ (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፍላጎት ትምህርት ድጋፍ ማዕከል ዳይሬክተር ደግሞ በብሬል ማንበብ እና መጻፍ ክህሎት ላይ ስልጠና እንደሚሰጡ ለማወቅ ተችሏል፡፡
በስልጠናው ከአቅም ማሻሻያ መርሃ ግብር (Remedial) እስከ 4ኛ ዓመት ያሉ በመደበኛ መርሃ ግብር ትምህታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ 14 አይነስውራን ተማሪዎች ተሳታፊ መሆናቸው ታውቋል።
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ፤
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://www.t.me
website: https://www.du.edu.et
Email: https://www.pirdir@du.edu.et