Dilla University

News
Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

Call For Research Propossals

Call For Research Propossals

Upcoming Event

Upcoming Event

Green University, Sustainable Future

Top News

ዲ.ዩ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ለዲላ ዩኒቨርሲቲ 2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ቅድመ ዝግጅት ይረዳል የተባለ የሞዴል ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀምሯል።
አቶ ዮናስ ተጠምቀ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ልዩ ረዳት እንደገለጹት፤ በሰኔ ወር ውስጥ የሚሰጠው የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ጋር ተያይዞ ለዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ ተማሪዎች ምን ያህል እንደተዘጋጁ የራሳቸውን አቋም የሚፈትሹበት የሞዴል ፈተና ለተማሪዎች ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ገልጸው፤ ቴክኒካል የሆኑ ከሶፍትዌርና ከኮምፒውተር ቅርበት ጋር ያለውን እንዲለማመዱ የሚረዳቸውና የሚያውቁበት ነው ብለዋል፡፡
ሄኖክ መኮንን (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የመምህራን ልማት ኦፊሰር እና የአካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክተር ተወካይ በበኩላቸው፤ ከዛሬ ጀምሮ ለተመራቂ ተማሪዎች ለዋናው የመውጫ ፈተና የሚያዘጋጃቸውን በአጠቃላይ 2ሺ 356 ተማሪዎች ሞዴል ፈተና እየወሰዱ መሆኑን ገልጸው፤ እንደ መንግሥት የትኩረት አቅጣጫ መሠረት ኩረጃን በማስቀረት ብቃት ያለው ተማሪ ማውጣት እንደሚያስፈልግም ገልጸዋል፡፡
አቶ በቀለ ወርቁ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አይ ሲቲ ዳይሬክተር፤ ለተመራቂ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ቅድመ ዝግጅት እንዲረዳቸው በተቋማችን መምህራን ፈተና መሰጠቱን ገልጸው፤ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች በ Iexam ሲስተም ላይ መምህራኖቻቸው ቱቶሪያል ሲሰጡ እንደቆዩ እንዲሁም ማቴሪያሎችን ወደ Iexam ሲስተም ሲልኩ ቆይተው ፈተናውን እንዳዘጋጁ እንዲሁም ለመውጫ ፈተና ልምምድ ይረዳቸው ዘንድ ፈተናውን መሰጠት መጀመሩን ገልጸዋል፡፡
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ፤
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://www.t.me
website: https://www.du.edu.et
Email: https://www.pirdir@du.edu.et