Dilla University

News

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

Green University, Sustainable Future

Top News

በአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃ ዙርያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ መስከረም 15/2017 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ጂ አይ ዜድ (GIZ) ኢትዮጵያ በትብብር ያዘጋጁት የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃ ስልጠና (Consultation Workshop on Curriculum Framework and Revision of Applied Sciences) ለዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ አመራሮች ተሰጥቷል።

Top News

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለአቅመ ደካማና ለአካል ጉዳተኛ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

ዲ.ዩ፤ መስከረም 13/2017 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት በዲላ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካማና አካል ጉዳተኛ ቤተሰብ ተማሪዎች የደብተር እና የእስኪርብቶ ድግፍ አድርጓል።

Top News

አዲስ ለተሾሙት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቀባበል ተደረገላቸው

ዲ.ዩ፤ ነሐሴ  30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት በመሆን ለተሾሙት ኤልያስ አለሙ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት እና ካውንስል አባላት በተገኙበት የእንኳን ደህና መጡ የአቀባበል  መርሃ-ግብር ተካሂዷል።

Top News

ዶ/ር ኤልያስ አለሙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ገቡ

ዶ/ር ኤልያስ ዲላ ከተማ ሲገቡ ዝናቡ ወልዴ (ዶ/ር)፣ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የዲላ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ አባል ጨምሮ፣ የዞኑ ካቢኔ አባላት እንዲሁም የቀድሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር)፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች እና የዲላ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም የጌዴኦ ዞን ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Top News

የላቀ_አስተዋጽኦ_የምስክር_ወረቀት

ዲ.ዩ፦ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ) ዲላ ዩኒቨርሲቲ በ 2016 የትምህርት ዘመን በበይነ-መረብ እና በወረቀት የተሰጠው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጀ ማጠናቀቂያ ፈተና በተሰካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ላበረከተው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እና አስተዋጽዖ የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት።