Bekele Worku
ICT Director Email: ictdir@du.edu.et Phone:+251912784834
ICT Director Email: ictdir@du.edu.et Phone:+251912784834
ራዕይ (Vision)
በ2030 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ተወዳዳሪ፣ በዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው፣ለህብረተሰብ ለውጥ የሚተጋ የፈጠራና የግኝት ዩኒቨርሲቲ መሆን፣
ለግብርና፣ ለተፈጥሮ ሀብት ፣ ለመምህራን ትምህርት እና ለጤና ልዩ ትኩረት በመስጠት በተግባር ተኮር ስልጠና በገበያ ተወዳዳሪና ብቁ የሆኑ ምሩቃንን ማፍራት፤ ፈጠራዊ ምርምሮችን ማድረግ፤ ጠንካራ የኢንዱስትሪ ትስስርና አጋርነትን መፍጠር፤ ተጽዕኖ ፈጣሪ በሆነ የአመራር ስርዓት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎቶችን መስጠት፡፡
በ2030 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ተወዳዳሪ፣ በዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው፣ለህብረተሰብ ለውጥ የሚተጋ የፈጠራና የግኝት ዩኒቨርሲቲ መሆን፣
With its inception as Dilla College of Teachers’ Education and Health Sciences (DCTEHS) in 1996, the current Dilla University was organized as part of the then newly emerging Debub (Literarily means South University) in the year 2001. In its early ages, the college began the teaching-learning with small number of students, which gradually grew to host 12 departments. Through process, the Council of Ministers granted DCTEHS certification as an independent and full-fledged university in 2006 (Proclamation No.129/1999). At this junction, it is noteworthy to mention that, the college has been the icon of quality graduates with great reputation both at regional, national levels and even beyond, especially in the teaching profession until recently.
ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል የሕክምና እና አንስቴዥያ ተመራቂ ተማሪዎች በይርጋጨፌ ከተማ የተለያዩ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶችን ሰርተው ማስመረቃቸው ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለጌዴኦ ዞን፣ አባያና ዳራ ወረዳዎች የስፖርት ባለሙያዎች በእግር ኳስ አሰልጣኝነት እና ዳኝነት ሙያ ዙሪያ ለተከታታይ 5 ቀናት የቆየ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል፡፡
ዲ.ዩ፣ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች የህፃናት ድንገተኛ ህክምናን፣ የጨቅላ ህፃናት እንክብካቤን እና የምግብ እጥረት ያለባቸው ህፃናት የህክምና አገልግሎትን ለማሻሻል የሚያግዝ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል።
ዲ.ዩ፤ ጥር 8/2016ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ከኢትዮጵያ ከኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በፐብሊክ ስራ ፈጠራና ተቋማዊ ለውጥ ዙሪያ ለዩኒቨርስቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መስጠቱ ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ጥር 07/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት እና አካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክቶሬት በጋራ ለተመራቂ ተማሪዎች በሚሰጠው የመውጫ ፈተና ሞዴል ፈተና አዘገጃጀት ዙሪያ ለመምህራን ስልጠና ሰጥተዋል።
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ባለው “የዩኒቨርሲቲ ነገረፈጅ” ክፍት የስራ መደብ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።