Dilla University

News

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

Green University, Sustainable Future

Mission Vision

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተልዕኮ፣ራዕይ እና ዕሴቶች

ለግብርና፣ ለተፈጥሮ ሀብት ፣ ለመምህራን ትምህርት እና ለጤና ልዩ ትኩረት በመስጠት በተግባር ተኮር ስልጠና በገበያ ተወዳዳሪና ብቁ የሆኑ ምሩቃንን ማፍራት፤ ፈጠራዊ ምርምሮችን ማድረግ፤ ጠንካራ የኢንዱስትሪ ትስስርና አጋርነትን መፍጠር፤ ተጽዕኖ ፈጣሪ በሆነ የአመራር ስርዓት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎቶችን መስጠት፡፡

በ2030 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ተወዳዳሪ፣ በዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው፣ለህብረተሰብ ለውጥ የሚተጋ የፈጠራና የግኝት ዩኒቨርሲቲ መሆን፣

Background

Background of DU

With its inception as Dilla College of Teachers’ Education and Health Sciences (DCTEHS) in 1996, the current Dilla University was organized as part of the then newly emerging Debub (Literarily means South University) in the year 2001. In its early ages, the college began the teaching-learning with small number of students, which gradually grew to host 12 departments. Through process, the Council of Ministers granted DCTEHS certification as an independent and full-fledged university in 2006 (Proclamation No.129/1999). At this junction, it is noteworthy to mention that, the college has been the icon of quality graduates with great reputation both at regional, national levels and even beyond, especially in the teaching profession until recently.

Top News

ተመራቂ ተማሪዎች ችግር ፈቺ የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለህብረተሰቡ መሥራታቸው ተገለጸ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል የሕክምና እና አንስቴዥያ ተመራቂ ተማሪዎች በይርጋጨፌ ከተማ የተለያዩ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶችን ሰርተው ማስመረቃቸው ተገልጿል።

Top News

በእግር ኳስ አሰልጣኝነት እና ዳኝነት ዙሪያ በተግባር የተደገፈ ሥልጠና ተሰጠ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለጌዴኦ ዞን፣ አባያና ዳራ ወረዳዎች የስፖርት ባለሙያዎች በእግር ኳስ አሰልጣኝነት እና ዳኝነት ሙያ ዙሪያ ለተከታታይ 5 ቀናት የቆየ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል፡፡

Top News

ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ድጋፍ ተደረገ፤

ዲ.ዩ፣ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች የህፃናት ድንገተኛ ህክምናን፣ የጨቅላ ህፃናት እንክብካቤን እና የምግብ እጥረት ያለባቸው ህፃናት የህክምና አገልግሎትን ለማሻሻል የሚያግዝ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል።

Top News

በፐብሊክ ስራ ፈጠራ (Public Entrepreneurship) ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች ስልጠና ተሰጠ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 8/2016ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ከኢትዮጵያ ከኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በፐብሊክ ስራ ፈጠራና ተቋማዊ ለውጥ ዙሪያ ለዩኒቨርስቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መስጠቱ ተገልጿል።

Top News

በሞዴል ፈተና አዘገጃጀት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ ጥር 07/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት እና አካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክቶሬት በጋራ ለተመራቂ ተማሪዎች በሚሰጠው የመውጫ ፈተና ሞዴል ፈተና አዘገጃጀት ዙሪያ ለመምህራን ስልጠና ሰጥተዋል።