January 14, 2024Top News ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለአምስት መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ ዲ.ዩ፤ ጥር 1/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ጥር 01/2016 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ተገቢውን መስፈርት አሟልተው ተገኝተዋል ያላቸውን አምስት መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት (Associate professor) ማዕረግ አካዳሚክ ደረጃ ዕድገት (promotion) ሰጥቷል። Read more
January 14, 2024Top News ለሴት ቡና አልሚ ገበሬዎች በቡና ጥራት ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል ዲ.ዩ፤ ጥር 1/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምርና ስልጠና ተቋም ከኢትዮጵያ ሴቶች ቡና አልሚ ገበሬዎች ማህበር (Women in coffee Ethiopia ) ጋር በመተባበር በቡና ምርት ዙሪያ ለሴት ቡና አልሚ ገበሬዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው። Read more
January 14, 2024Top News የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታል ከህሙማን እና ሰራተኞች ጋር የገና በዓልን አከበረ ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 28/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል አስተዳደር ከህሙማና ሰራተኞች ጋር የገና በዓልን በድምቀት አክብረዋል። Read more
January 6, 2024Prime News, Top News የመቻቻልና የአብሮነት ቀንን አስመልክቶ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ ተካሄደ፤ ዲ.ዩ፣ ታህሳስ 25/2016 ዓ.ም. (ህ.ዓ.ግ)፣ የመቻቻልና የአብሮነት ቀንን ምክኒያት በማድረግ በስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን የተመራ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ሁለገብ ስታዲየም ተከናውኗል። Read more
December 31, 2023Top News በኬሚስትሪ “ቨርቹዋል”ቤተ-ሙከራ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ ዲ.ዩ፤ ታሕሳስ 19/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በጌዴኦ ዞን ከሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ የኬሚስትሪ መምህራን በኬሚስትሪ ቨርቹዋል ቤተ ሙከራ ዙርያ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል። Read more
December 31, 2023Top News በስነ-ተዋልዶ ጤና ዙሪያ ለወጣቶች ስልጠና ተሰጠ፤ ዲ.ዩ፤ ታሕሳስ 17/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከጌዴኦ ዞንና ከአጎራባች ሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ ለተውጣጡ ወጣቶች በስነ-ተዋልዶ ጤና ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል። Read more
December 31, 2023Top News ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተልዕኮ ልየታውን (Differentiation) መሰረት አድርጎ እየሰራ እንደሆነ ተገለጸ ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 16/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተልዕኮ ልየታውን መሰረት አድርጎ እየሰራ እንደሆነ የተገለጸው የተልዕኮ ልየታ ትግበራ ስትራቴጂው ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ቀርቦ በተገመገመበት ወቅት ነው። Read more
December 23, 2023Top News ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሙያዊ ድጋፍ መሰጠቱ ተገለጸ ዲ.ዩ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታል ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በስፔሻሊስት ሀኪሞች አማካኝነት ሙያዊ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆኑ ተገልጿል። Read more
December 23, 2023Top News ነጻ የሕግ አገልግሎት ለሚሰጡ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፤ ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ.)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን (UNHCR) ጋር በመተባበር በዲላ ዩኒቨርሲቲ ነጻ የሕግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ለሚሰሩ የሕግ ባለሙያዎች እና በሕግ ት/ቤት ለሚማሩ የሕግ ተማሪዎች በመሬት ሕግ፣ በውርስ ሕግ፣ በቤተሰብ ሕግና በፍትሐ ብሔር ስነ-ስርዓት ሕግ ላይ ለሦስት ቀናት የቆየ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ Read more
December 23, 2023Top News ተማሪዎችን በተለያየ መልኩ ማገዝ የሚችል ‘Chat bot’ መሰራቱ ተገለጸ ዲ.ዩ፤ ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኢንፎርማቲክስ ት/ቤት በቴክኖሎጂ ዙሪያ ሴሚናር ባዘጋጀበት ወቅት በኮምፒውተር ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ ተሰርቶ የቀረበው ተማሪዎችን ሊያግዝ የሚችል “Virtual Assitance (chatbot )” በትምህርት ክፍሉ እውቅናን አግኝቷል። Read more