ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት በይፋ ተጀመረ

ዲ.ዩ፤ ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙና በዘንድሮ አመት ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚሰጠውን የማጠናከሪያ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል።

Read more

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ስቴም” ማዕከል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልኡካን ተጎበኘ

ዲ.ዩ፤ ሚያዝያ 11/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በአቶ ተካልኝ ገሎ የተመራ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልኡካን ቡድን የዲላ ዩኒቨርሲቲ “STEM” ማዕከልን ጎብኝቷል።

Read more

“በገበያው ላይ ተወዳዳሪና በሙያቸው ተፈላጊ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት መምህራን የማይተካ ሚና ይጫወታሉ!”ዶ/ር ታምራት በየነ

ዲ.ዩ፤ ሚያዝያ 7/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በገበያው ላይ ተወዳዳሪና በሙያቸው ተፈላጊ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት መምህራን የማይተካ ሚና እንደሚጫወቱ የተገለጸው የትምህርት ጥራትና ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት […]

Read more

በዛሬው እለትም የተሻሉ የእንሰት ዝርያዎች ለአርሶ አደሮች ተሰራጩ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ከዚህ ቀደም ዲላ ዩኒቨርሲቲ በዶመርሶ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር መንደር ያለማቸውና ምርታማነታቸው በምርምር የተረጋገጠ የእንሰት ዝርያዎችን ለይርጋጨፌ ወረዳ አርሶ አደሮች ማሰራጨቱን መግለጻችን ይታወሳል። በዛሬው እለትም የተሻሻሉ የእንሰት ችግኞች በገደብ ወረዳ ለሚገኙና ችግኞችን የመግዛት አቅም ለሌላቸው አርሶ አደሮች አሰራጭቷል።

Read more

ለመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባለሙያዎች ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 28/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በጌዴ ዞን ለሚገኙ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች በመሰረታዊ የቀዶ ህክምና ነርሲንግ አገልግሎት እና ኢንፌክሽን መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ስልጠና ተሰጥቷል።

Read more

የመምህራንን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የመምህራን እና ተመራማሪዎችን የምርምር ተሳትፎ ለማሳደግ በምርምር ጽሁፍ ረቂቅ አጻጻፍ፣ በአሳታሚ ምርጫ እና በማሳተም ዙሪያ በሃሴ ዴላ ግቢ ስልጠና ሰጥቷል፡፡

Read more