Dilla University

News
Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Green University, Sustainable Future

Top News

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በዛሬው እለት “አድዋ ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ” በሚል መሪ ቃል ምክክር አካሂደዋል።

ታምራት በየነ (ዶ/ር)፤ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት እና የፕሬዝዳንቱ ተወካይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ዓድዋ የሰው ልጅ ሰው መሆኑን ያረጋገጠበት፣ ጥቁር ከነጭ ጋር እኩል መሆኑን ያተመበት፤ አሸናፊ የሚኮነው በሚኖረው ጠንካራ ስብዕና እና በሚያዘው ፍትሃዊ ዓላማ እንጂ በመሳሪያ ጋጋታ እንዳልሆነ ያመላከተ ክስተት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

Top News

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት እና ከጌዴኦ ማህበረሰብ ምስጋና ተቸረው፤

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስትና ከጌዴኦ ማህበረሰብ ምስጋና የተቸረው የጌዴኦ ባህላዊ መልክዓምድር በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት በአለም ቅርስ መዝገብ ላይ እንዲመዘገብ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ነው።

Top News

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 23/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በአገር አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ጊዜ ከከየካቲት 06-09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ የተገለጸውን የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ዲላ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።

Top News

በዩኒቨርሲቲው የተልዕኮ ልየታ ዙሪያ ከመምህራን ጋር ውይይት ተካሄደ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 22/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርስቲ መምህራን በተልዕኮ ልየታ (Differentiation) ስትራቴጂ ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
ችሮታው አየለ (ዶ/ር)፤ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት አጠቃላይ የትምህርት ስረዓቱን ሪፎርም ለማድረግ ያስችል ዘንድ በተዘጋጀው የትምህርት ፍኖተ ካርታ የትምህርት ጥራት ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶታል። በዚህም መሰረት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኮ መለየት በማስፈለጉ በትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲዎች የተልዕኮ ልየታ ተሰርቷል

Top News

የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታል የጤና እግር ኳስ ቡድን አባላት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄዱ

ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ “ከስጦታዎች ሁሉ የላቀ ስጦታ ደም መለገስ ነው” በሚል መሪ ቃል የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል የጤና እግር ኳስ ቡድን አባላት ደም የመሰብሰብ ዘመቻ አካሂደዋል።

Top News

የኪነ ህንፃ ትምህርት ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና እንደሚያስፈትን ገለጸ

ዲ.ዩ፤ ጥር 14/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦የኪነ ህንፃ ትምህርት ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና እንደሚያስፈትን የተገለጸው የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎችን የመጀመሪያ ዙር ቅድመ መውጫ የሙከራ ፈተና (Mock Exam) ባስፈተነበት ወቅት ነው።

Top News

ተመራቂ ተማሪዎች ችግር ፈቺ የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለህብረተሰቡ መሥራታቸው ተገለጸ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል የሕክምና እና አንስቴዥያ ተመራቂ ተማሪዎች በይርጋጨፌ ከተማ የተለያዩ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶችን ሰርተው ማስመረቃቸው ተገልጿል።

Top News

በእግር ኳስ አሰልጣኝነት እና ዳኝነት ዙሪያ በተግባር የተደገፈ ሥልጠና ተሰጠ፤

ዲ.ዩ፤ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለጌዴኦ ዞን፣ አባያና ዳራ ወረዳዎች የስፖርት ባለሙያዎች በእግር ኳስ አሰልጣኝነት እና ዳኝነት ሙያ ዙሪያ ለተከታታይ 5 ቀናት የቆየ ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል፡፡

Top News

ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ድጋፍ ተደረገ፤

ዲ.ዩ፣ ጥር 10/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች የህፃናት ድንገተኛ ህክምናን፣ የጨቅላ ህፃናት እንክብካቤን እና የምግብ እጥረት ያለባቸው ህፃናት የህክምና አገልግሎትን ለማሻሻል የሚያግዝ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል።