ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎችና በመሰረታዊ የቤተ ሙከራ አተገባበር ዙርያ ስልጠና ተሰጠ፤
ዲ.ዩ፤ የካቲት 13/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎችና በመሰረታዊ የቤተ ሙከራ ጥራት አተገባበር ዙሪያ ከይርጋጨፌ፣ ቡሌና ገደብ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ለተውጣጡ የጤናና የሕክምና ቤተ ሙከራ ባለሙያዎች ስልጠና መሰጠቱን ተገልጿል።