ከኦንላይን ተፈታኞች ጋር በመሆን አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሃግብር ተከናወነ
ዲ.ዩ፦ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የበይነ መረብ ተፈታኞች ጋር #የምትተክልሀገርየሚያፀና_ትውልድ በሚል መሪ ቃል እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ አካል በመሆን አረንጓዴ አሽራ አኑረዋል።
ዲ.ዩ፦ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የበይነ መረብ ተፈታኞች ጋር #የምትተክልሀገርየሚያፀና_ትውልድ በሚል መሪ ቃል እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ አካል በመሆን አረንጓዴ አሽራ አኑረዋል።
ዲ.ዩ፡- ሐምሌ 2/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 12/2016 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ በዩኒቨርሲቲው በአስፈጻሚነት ለተመደቡ የፈተና ማዕከል ኃላፊ፣ የፈተና ጉድኝነት ማዕከል አስተባባሪ፣ የፈተና ጣቢያ ኃላፊና ሱፐርቫይዘሮች ስለ ፈተና አስፈጻሚዎች መብትና ግዴታ እንዲሁም ስለተፈቀዱ እና ስለተከለከሉ ነገሮች በተመለከተ ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል።
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዙር (ማህበራዊ ሳይንስ ) የሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ተጠቃለው መግባታቸው ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን ማጠቃለያ የቅድመ 1ኛ ክፍል ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመማሪያ ክፍል እና ለቢሮ አገልግሎት እንዲውል በአጼ ዳዊት ትምህርት ቤት ውስጥ ያስገነባውን ሕንጻ በዛሬው እለት አስረክቧል።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 2,356 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቋል።
የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል
ከአፍታ ቆይታ በኃላ በዝርዝር ዜና እንመለሳለን
ዲ .ዩ፤ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ጤና ሚኒስቴር ከዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የSBFR አመታዊ አመፈጻጸም ግምገማ እና የእርስ በእርስ መማማሪያ መድረክ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 25/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከጌዴኦ ዞን አስተዳደር ጋር በትብብር የሚያሰሩት የመረጃ ስርዓት ልማት ፕሮጀክት የአጋማሽ ዘመን ግምገማ ዎርክሾፕ (MID TERM REVIEW WORKSHOP ON DEVELOPING GEO DATA BASE FOR COMPREHENSIVE INVENTORY OF RESOURCES OF GEDEO ZONE) ተካሂዷል ።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 24/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በጌዴኦ ዞን በኦንላይን ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና በዛሬው ዕለት በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተሰጥቷል።