በኢትዮጵያ የስቴም ፓወር ካንትሪ ዳይሬክተር በስቴም ማዕከል ምልከታ አካሄዱ
ዲ.ዩ፤ ጥር 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በኢትዮጵያ የስቴም ፓወር ካንትሪ ዳይሬክተር በዲላ ዩኒቨርሲቲ የስቴም ማዕከል ተገኝተው በማዕከሉ የተከናወኑ ተግባራትን ምልከታ አድርገዋል።
ዲ.ዩ፤ ጥር 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በኢትዮጵያ የስቴም ፓወር ካንትሪ ዳይሬክተር በዲላ ዩኒቨርሲቲ የስቴም ማዕከል ተገኝተው በማዕከሉ የተከናወኑ ተግባራትን ምልከታ አድርገዋል።
ዲ.ዩ፣ ታህሳስ 25/2016 ዓ.ም. (ህ.ዓ.ግ)፣ የመቻቻልና የአብሮነት ቀንን ምክኒያት በማድረግ በስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን የተመራ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ሁለገብ ስታዲየም ተከናውኗል።
ዲ.ዩ፤ ሕዳር 28/2016ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ላለፉት አራት አመታት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት ሁነው ሲያገለግሉ የነበሩት ዮናስ ሰንዳባ (ዶ/ር) የሽኝት ፕሮግራም ተካሂዷል።