በቡና አዘገጃጀት እና ጥራት ምርመራ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ የካቲት 17/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በቡና አዘገጃጀትና ጥራት ምርመራ ላይ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ ሕብረት ስራ ማሕበራት የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል።

Read more

ዲላ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና ጤና ሳይንስ፣ በኪነ-ህንፃ ምህንድስና እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

ዲ.ዩ፤ የካቲት 16/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና (Medicine) ትምህርት ክፍልን ጨምሮ በሌሎች አምስት ትምህርት ክፍሎች፣ ከቴክኖሎጂና ምህንድስና ኮሌጅ በኪነ-ህንፃ ምህንድስና (አርክቴክቸር) ትምህርት ክፍል፣ እንዲሁም በተለያዩ የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል።

Read more

ዲላ ዩኒቨርሲቲ 434 ተማሪዎችን በነገው እለት ያስመርቃል

ዲ.ዩ:- የካቲት 15 /2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ሲያስምራቸው የቆዩ 434 ተማሪዎችን በነገው እለት ያስመርቃል። የዩኒቨርሲተው ሴኔት ጉባዔ በዛሬው እለት ባደረገው ስብሰባ የእጩ ምሩቅ ተማሪዎችን ውጤት አጽድቋል።

Read more

ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎችና በመሰረታዊ የቤተ ሙከራ አተገባበር ዙርያ ስልጠና ተሰጠ፤

ዲ.ዩ፤ የካቲት 13/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎችና በመሰረታዊ የቤተ ሙከራ ጥራት አተገባበር ዙሪያ ከይርጋጨፌ፣ ቡሌና ገደብ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ለተውጣጡ የጤናና የሕክምና ቤተ ሙከራ ባለሙያዎች ስልጠና መሰጠቱን ተገልጿል።

Read more

ዓመታዊ የምርምር ቫሊዴሽን እየተካሄደ ነው፤

ዲ.ዩ፤ የካቲት 12/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እና በምርምር፣ ህትመት፣ ሥነ ምግባርና ሥርፀት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በዩኒቨርሲቲው በተመደበላቸው በጀት የሚሰሩ ምርምሮች 13ኛው ዓመታዊ የምርምር ቫሊዴሽን እየተካሄደ ይገኛል፡፡

Read more

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከስፔኑ የካታሎኒያን ግዛት ጋቫ የስፖርት ልማት ጋራ የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ፤

ዲ.ዩ፤ የካቲት 03/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ እና የስፔኑ የካታሎኒያን ግዛት ጋቫ የስፖርት ልማት በስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸው ተገልጿል።

Read more

በቆልማማ እግር (Clubfoot) ልየታና የህክምና አገልግሎት ድጋፍ አሰጣጥ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ የካቲት 02/2016 ዓ.ም. (ህ.ዓ.ግ)፦ “ሆፕ ወክስ” (HOPE WALKS) በጎ አድራጎት ድርጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤና እና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል በመገኘት እግራቸው ቆልማማ በሆነ ታካሚዎች ዙሪያ ከጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ ለተወጣጡ 100 ለሚሆኑ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ስልጠና የሰጠ ሲሆን በሆስፒታሉ ቆልማማ እግር ላላቸው ታካሚ ህፃናት የህክምና አገልግሎት ድጋፍ አድርጓል፡፡

Read more