Dilla University

News
Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

6th Science Week Symposium: Robotics and Artificial Intelligence for Societal Transformation

Call For Research Propossals

Call For Research Propossals

Upcoming Event

Upcoming Event

Dilla University signed MOU with Nanjing University to work in partnership

Dilla University signed MOU with Nanjing University to work in partnership

Call for Application: Workshop on Direct Marketing atHSWT & HdbL – Germany

Call for Application: Workshop on Direct Marketing atHSWT & HdbL – Germany

Call For Papers

Call For Papers

Green University, Sustainable Future

Prime News Top News

ዲ.ዩ፣ ታህሳስ 25/2016 ዓ.ም. (ህ.ዓ.ግ)፣ የመቻቻልና የአብሮነት ቀንን ምክኒያት በማድረግ በስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን የተመራ የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ሁለገብ ስታዲየም ተከናውኗል።
አብሮነትንና መቻቻልን ከሚያጠናክሩ ሁኔታዎች አንዱ ስፖርት ሲሆን በዛሬው የጋራ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ላይም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ መምህራንና ተማሪዎች ተሳትፈው አብሮነታቸውን አሳይተዋል።
በማስ ስፖርታዊ እንቅስቃሴው ላይ የተገኙትና የማስ ስፖርቱ ተካፋይ የነበሩት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ተወካይና የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶክተር ታምራት በየነ፣ ስፖርት አብሮነትን የሚያጠናክር እና ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ከፍተኛ እንደሆነ ጠቅሰው። ወደፊትም የተቋማችንን ውጤታማነት ለማስቀጠል የዛሬውን አይነት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን በመስራት አብሮነትን ማጠናከር እንደሚገባ አሳስበዋል።
በዛሬው እለት ከ8:30 ጀምሮ የzoom meeting መርሃ ግብር እንደሚካሄድም ለማወቅ ተችሏል።
ዲላ ዩኒቨርሲቲ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *