በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የድህረ ምረቃ መግቢያ (GAT) የሚያዘጋጅ ስልጠና እየተሰጠ ነው
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 25/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የድህረ ምረቃ መግቢያ (GAT) ቅድመ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ያዘጋጀው የሦስት ቀን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 25/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የድህረ ምረቃ መግቢያ (GAT) ቅድመ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ያዘጋጀው የሦስት ቀን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 23/2016 (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ተጠሪ የሆኑ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤቶች የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ግምገማ መካሄዱ ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 22/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ም)፦ በክረምት ልዩ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ለመውሰድ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን እና የመምህራን የስልጠና አጀማመር ገለፀ (Orientation) ተሰጥቷል።
ዲዩ. ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ልኡክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት ናዳ በደረሰበት ስፍራ ተገኝቶ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ቤተሰብ አጽናንቶ የተለያዩ ግብዓቶችን አስረክቧል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 19/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ም)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የልየታና ትኩረት መስክ ዳይሬክቶሬት ከፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ (University of Applied Science) ስትራቴጂክ ማኔጅመንት ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች ላለፉት አራት ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከስፔን የካታሎንያን ግዛት ጋቫ የስፖርት ትምህርት እና የሴቶች ልማት ማህበር ጋር በመተባበር ኢንተርናሽናል የቅርጫት ኳስ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና መስጠቱ ተገልጿል፡፡
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 18/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ስቴም (STEM) ማዕከል የ2016 ዓ.ም የክረምት ሠልጣኝ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም በማዘጋጀት ቅበላ ተደርጓል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 16/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ም)፦ በተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ (Applied Science University) ስትራቴጂክ ማኔጅመንት ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 11/2016ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ፈታኝ መምህራንና አስተባባሪዎች ሽኝት ተደረገላቸው።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 11 በወረቀት እና በበይነ መረብ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡