የዲላ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት በ2016 የዕቅድ አፈፃፀምና በ2017 ዓ.ም ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት በ2016 የዕቅድ አፈፃፀም እና በ2017 ዓ.ም ዕቅድ ላይ የውይይት አካሂደዋል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት በ2016 የዕቅድ አፈፃፀም እና በ2017 ዓ.ም ዕቅድ ላይ የውይይት አካሂደዋል።
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 26/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የዘርፍ አመራሮች የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ችሮታው አየለ ባሉበት የየዘርፉን የ2016 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2017 ዓ.ም ዕቅድ አቅርበው ውይይት እያደረጉ ነው።
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 25/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የድህረ ምረቃ መግቢያ (GAT) ቅድመ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ያዘጋጀው የሦስት ቀን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።