Call For Papers

Ethiopian Journal of Environment and Development (EJED), a nationally accredited, peer-reviewed academic journal hosted by Dilla University, invites scholars, researchers, and practitioners to submit their original scientific research papers, review papers and discussion papers dealing with environmental sustainability issues.

Read more

በዲላ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ዝግጅት ተካሄደ

ዲ.ዩ፦ መስከረም 26/2017 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከዲላ ዩኒቨርሲቲ እና ከጌዴኦ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር “የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጀው የንባብ ሳምንት አካል የሆነው የሥነ ጽሑፍ ዝግጅት በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ ሳይንስ እና ሥነ -ሰብዕ ኮሌጅ አስተባባሪነት በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል ።

Read more

የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል

ዲ.ዩ፤ መስከረም 26/2017 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ሆስፒታል ማስፋፊያ አካል የሆኑ የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከልን እና የህጻናት ማቆያ ማዕከልን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት እና የዲላ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ አባል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።

Read more

በአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃ ዙርያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ መስከረም 15/2017 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ጂ አይ ዜድ (GIZ) ኢትዮጵያ በትብብር ያዘጋጁት የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃ ስልጠና (Consultation Workshop on Curriculum Framework and Revision of Applied Sciences) ለዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ አመራሮች ተሰጥቷል።

Read more

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለአቅመ ደካማና ለአካል ጉዳተኛ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

ዲ.ዩ፤ መስከረም 13/2017 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት በዲላ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካማና አካል ጉዳተኛ ቤተሰብ ተማሪዎች የደብተር እና የእስኪርብቶ ድግፍ አድርጓል።

Read more

አዲስ ለተሾሙት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቀባበል ተደረገላቸው

ዲ.ዩ፤ ነሐሴ  30/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት በመሆን ለተሾሙት ኤልያስ አለሙ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት እና ካውንስል አባላት በተገኙበት የእንኳን ደህና መጡ የአቀባበል  መርሃ-ግብር ተካሂዷል።

Read more