የማህበረሰብ አቀፍ አጋርነት ፕሮጀክት ትልም ግምገማ ተካሄደ
ዲ.ዩ፤ ግንቦት 14/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት ከጌዴኦ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመሆን የቀረጸውንና ለ4 ዓመት ይቆያል የተባለውን የማህበረሰብ አቀፍ አጋርነት ፕሮጀክት ትልም ግምገማ) (Community Engagemeng Project Proposal Defense) አካሂዷል።
Read more