July 28, 2024Top News የማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 5 /2016 ዓ.ም በወረቀት እና በበይነ መረብ ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ የ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡ Read more
July 28, 2024Top News ከኦንላይን ተፈታኞች ጋር በመሆን አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሃግብር ተከናወነ ዲ.ዩ፦ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የበይነ መረብ ተፈታኞች ጋር #የምትተክልሀገርየሚያፀና_ትውልድ በሚል መሪ ቃል እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ አካል በመሆን አረንጓዴ አሽራ አኑረዋል። Read more
July 28, 2024Top News ለመጀመሪያ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አስፈጻሚዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሃ ግብር ተዘጋጅቶ ገለጻ ተሰጠ ዲ.ዩ፡- ሐምሌ 2/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 12/2016 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ በዩኒቨርሲቲው በአስፈጻሚነት ለተመደቡ የፈተና ማዕከል ኃላፊ፣ የፈተና ጉድኝነት ማዕከል አስተባባሪ፣ የፈተና ጣቢያ ኃላፊና ሱፐርቫይዘሮች ስለ ፈተና አስፈጻሚዎች መብትና ግዴታ እንዲሁም ስለተፈቀዱ እና ስለተከለከሉ ነገሮች በተመለከተ ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል። Read more
July 28, 2024Top News በዲላ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ተጠቃለው መግባታቸው ተገለፀ ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዙር (ማህበራዊ ሳይንስ ) የሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ተጠቃለው መግባታቸው ተገልጿል። Read more
July 28, 2024Prime News, Top News ዲላ ዩኒቨርሲቲ ኮሚኒቲ ት/ቤት ተማሪዎችን አስመረቀ ዲ.ዩ፤ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን ማጠቃለያ የቅድመ 1ኛ ክፍል ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ Read more
July 28, 2024Top News ዲላ ዩኒቨርሲቲ በአጼ ዳዊት ትምህርት ቤት ውስጥ ያስገነባውን የመማሪያ ህንፃ አስረከበ ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመማሪያ ክፍል እና ለቢሮ አገልግሎት እንዲውል በአጼ ዳዊት ትምህርት ቤት ውስጥ ያስገነባውን ሕንጻ በዛሬው እለት አስረክቧል። Read more
July 28, 2024Prime News, Top News ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመረቀ ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 2,356 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቋል። Read more
July 28, 2024Prime News, Top News የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል ከአፍታ ቆይታ በኃላ በዝርዝር ዜና እንመለሳለን Read more
July 28, 2024Top News የጤና ስርዓት ማነቆዎች አፈታት ላይ መሰረት ያደረገ ሪፎርም አመታዊ ግምገማ በዲላ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። ዲ .ዩ፤ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ጤና ሚኒስቴር ከዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የSBFR አመታዊ አመፈጻጸም ግምገማ እና የእርስ በእርስ መማማሪያ መድረክ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል። Read more
July 28, 2024Top News የመረጃ ስርዓት ልማት ፕሮጀክት የአጋማሽ ዘመን ግምገማ ዎርክሾፕ ተካሄደ ዲ.ዩ፤ ሰኔ 25/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከጌዴኦ ዞን አስተዳደር ጋር በትብብር የሚያሰሩት የመረጃ ስርዓት ልማት ፕሮጀክት የአጋማሽ ዘመን ግምገማ ዎርክሾፕ (MID TERM REVIEW WORKSHOP ON DEVELOPING GEO DATA BASE FOR COMPREHENSIVE INVENTORY OF RESOURCES OF GEDEO ZONE) ተካሂዷል ። Read more