Dilla University

News
Dilla University Hosts Annual Research Validation Workshop

Dilla University Hosts Annual Research Validation Workshop

Dilla University Hosts the 13th National Education Research Conference

Dilla University Hosts the 13th National Education Research Conference

Dilla University Held its 7th  Science Week

Dilla University Held its 7th  Science Week

Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Green University, Sustainable Future

Prime News Top News

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 20/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 4ተኛውን ሳምንት የላብራቶሪ ኤግዚብሽን አካሂዷል።
አንተነህ ወጋሶ (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን በወቅቱ እንደገለጹት፤ የላብራቶሪ ኤግዚብሽኑ ላለፉት ሦስት ተከታታይ ሳምንታት እየተካሄደ መቀጠሉን ገልጸው፤ በባለፈው ሳምንት በኮሌጁ በተያዘው ማንዋል መሰረት በኤግዚብሽኑ የኮሌጁ የውሃ ሃብት እና መስኖ ምህንድስና ት/ቤት ላብራቶሪዎቻቸውን ማቅረባቸውን ገልጸዋል።
ኤግዚብሽኑ በተመሳሳይ መልኩ በየሳምንቱ የሚካሄድ እንደመሆኑ፤ የዛሬው መርሃ ግብር እንደ ሌሎቹ የትምህርት ክፍሎች በሲቪል ምህንድስና ት/ቤት እና በ COTM የትምህርት ክፍል መከናወኑን ዶ/ር አንተነህ አያይዘው ተናግረዋል ።
እንደ ዶ/ር አንተነህ ገለፃ፤ የኢግዚብሽኑ ዋና ዓላማ የኮሌጅ መምህራንና ተማሪዎች በላብራቶሪዎች ውስጥ ያሉትን አጠቃላይ የላብራቶሪ አይነቶችን እንዲያቁ ለማስቻል እና አንዳንድ ላብራቶሪዎች በካምፓኒው ከተዘጋጀላቸው ውጪ የማስተማሪያ ማንዋል ያልነበራቸው በመሆኑ እነዛን ለማዘጋጀት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ጭምር እንደሆነ ገልፀዋል።
ይህ የላብራቶሪ ኤግዚብሽን በሚቀጥሉት ሳምንታት ሲቀጥል ከኮሌጁ የሶስት ትምህርት ክፍሎች ማለትም የምግብ፣ የኪነ ህንፃ ምህንድስና እና የኮምፒውተር ሳይንስ ትምህርት ክፍሎች ኤግዚብሽኑ ላይ ላብራቶሪዎቻቸውን የሚያቀርቡ መሆናቸው ከኮሌጁ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
በኤግዚብሽኑ የኮሌጁን ኃላፊ ጨምሮ፣ የትምህርት ቤት ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ መምህራን እና ተማሪዎች ተሳትፈዋል።
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ፤
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://www.t.me
website: https://www.du.edu.et
Email: https://www.pirdir@du.edu.et