Dilla University

News
Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

Dilla University Bridges Research and Policy in High-Level Workshop

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

The 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Green University, Sustainable Future

Top News

ዲ.ዩ፦ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የበይነ መረብ ተፈታኞች ጋር #የምትተክልሀገርየሚያፀና_ትውልድ በሚል መሪ ቃል እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ አካል በመሆን አረንጓዴ አሽራ አኑረዋል።
ችሮታው አየለ (ዶ/ር)የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት በአረንጓዴ አሸራ ማኖር መርሐግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በበይነመረብ የወሰዱት ተማሪዎች ለማስታወሻ አገር በቀል የፍራፍሬ ዛፎች በመዘጋጀት መተከሉን አውስተው ተፈታኞች በዚህ ትልቅ አገራዊና ለቀጣይ ትውልድ የሚጠቅም ፕሮግራም መሳተፋቸው እድለኞች መሆናቸውን ተናግረዋል።
ዶክተር ችሮታው አያይዘውም አረንጓዴ አሻራ ማኖሩ በዩኒቨርስቲው ማሕበረሰብ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስገንዝበዋል።
አረንጓዴ አሻራ በማኖር ከተሳተፉ ተፈታኝ ተማሪዎች መካከል አብርሃም ዱኳሌና ስላምነሽ ብርሃኑ በዲላ ከተማ የዳማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሰጡን አስተያየት ዲላ ዩኒቨርሲቲ ላዘጋጀላቸው ታሪካዊ ሁነት አመስግነው ያኖሩት አረንጓዴ አሻራ ተመልሰው በመምጣት ውሃ በማጠጣትና በመንከባከብ በአግባቡ አድጎ ዛፍ እስከሚሆን ክትትላቸውን እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
ዲላ፤
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ፤
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት


Facebook:
https://www.facebook.com/Du.edu.et
Telegram: https://www.t.me
website: https://www.du.edu.et
Email: https://www.pirdir@du.edu.et