በአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃ ዙርያ ስልጠና ተሰጠ

ዲ.ዩ፤ መስከረም 15/2017 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ጂ አይ ዜድ (GIZ) ኢትዮጵያ በትብብር ያዘጋጁት የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃ ስልጠና (Consultation Workshop on Curriculum Framework and Revision of Applied Sciences) ለዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ አመራሮች ተሰጥቷል።

Read more

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለአቅመ ደካማና ለአካል ጉዳተኛ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

ዲ.ዩ፤ መስከረም 13/2017 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት በዲላ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካማና አካል ጉዳተኛ ቤተሰብ ተማሪዎች የደብተር እና የእስኪርብቶ ድግፍ አድርጓል።

Read more