Dilla University

News

8th International Conference on Mathematics and Mathematics Education

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Dilla University Hosts 14th Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Upcoming Event: 14th DU Annual National Research Conference

Training Provided on Research Ethics and Integrity

Training Provided on Research Ethics and Integrity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት

Call For Papers

Call For Papers

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University became the first Ethiopian Public university Certified on a Good Financial Grant Practice (GFGP)

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Dilla University Held Its Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Upcoming Event: Dilla University’s Annual Research Validation Workshop

Call for paper

Call for paper

Green University, Sustainable Future

Top News

ዲ.ዩ ነሐሴ 23/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ምርታማነታቸው የተረጋገጡ ‘ቦቫንስ ብራውን’ (Bovans Brown) የተሰኙ እንቁላል ጣይ ዶሮዎችን በማምጣት እያራባ እንደሚገኝ ገለጸ።

ሳምሶን ሀ/ማርያም (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ተወካይ ዲን፤ እንደገለጹት ዲላ ዩኒቨርሲቲ የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ እንደመሆኑ መጠን ተማሪዎችን በተግባር ለማስተማር ያስችለው ዘንድ ከዚህ በፊትም የተለያዩ ዝርያ ያላቸው ዶሮዎችን ሲያረባ የቆየ ሲሆን፤ አሁን ላይ በእንቁላል ምርታቸው የተሻሉ ቦቫንስ ብራውን የተሰኙ የእንቁላል ጣይ ዶሮ ዝርያዎች አምጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።

ዶ/ር ሳምሶን አክለውም፤ አሁን ላይ ጫጩቶችን ከገበያ እየገዙ መሆኑን ገልፀው፤ በቀጣይ 10,000 (አስር ሺህ) ጫጩቶችን ማስፈልፈል የሚያስችል እንኩቨተር ግዥ መታቀዱን በመግለፅ ለጫጩቶች ማቆያና መመገቢያ ያለው ዘመናዊ የዶሮ ማርቢያ ስፍራ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸዋል።

አቶ መለሰ ምትኩ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ የእንስሳት ዩኒት ፋርም አስተባባሪ በበኩላቸው፤ አሁን ላይ የገቡት ዶሮዎች በእንቁላል ምርታቸው የተሻሉ መሆናቸው የተረጋገጠ የ 85 (ሰማኒያ አምስት) ቀናት 1,500 ዶሮዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።

ዲላ፤

የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ

የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

FB: https://www.facebook.com/Du.edu.et

Telegram:https://t.me/dprd9

website: https://www.du.edu.et

Email: https://www.pirdir@du.edu.et