ማስታወቂያ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ "በመንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአመራርና የአስተዳደር ኃላፊዎች ምርጫ እና ምደባ ለመደንገግ በወጣው መመሪያ ቁጥር 002/2011" መሰረት የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት በውስጥ ማስታወቂያ አወዳድሮ መሰየም ይፈልጋል።
ስለሆነም አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን እንዲሁም ዋና ተግባሩን ለማሳደግ የሚረዳ አጭር ሀሳብ (Brief Proposal) በማዘጋጀት እና በማሸግ ከየካቲት 20/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 04/2015 ዓ.ም ድረስ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በመቅረብ ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን በማስገባት ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አወዳዳሪ ኮሚቴ