የጨረታ ማስታወቂያ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ምግብ ግብአት የሚውሉ፣ ለመማር ማስተማርና ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ግቡዓቶችንና የግንባታ ስራዎችን በግልፅ ጠረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ጨረታውን መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታህሳስ 10/2015 ዓ.ም ታትሞ በወጣው የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የምታገኙ መሆኑን አንገልፃለን።
ለበለጠ መረጃ፦
የጨረታውን ሙሉ ማስታወቂያ ለማግኘት የ telegram ወይም የ Facebook  ገፃችንን ይመልከቱ