ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ምግብ ግብአት የሚውሉ፣ ለመማር ማስተማርና ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ግቡዓቶችንና የግንባታ ስራዎችን በግልፅ ጠረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ጨረታውን መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታህሳስ 10/2015 ዓ.ም ታትሞ በወጣው የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የምታገኙ መሆኑን አንገልፃለን።
ለበለጠ መረጃ፦
የጨረታውን ሙሉ ማስታወቂያ ለማግኘት የ telegram ወይም የ Facebook ገፃችንን ይመልከቱ
Telegram:- https://t.me/dprd9/982
Facebook:- https://www.facebook.com/du.edu.et